የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ስለዚ ተወዳዳሪዎች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለዉ ሰነዱን ኣክሱም ሆቴል ፈት ለፊት ደጅን ሆስፒታል በሚገኘዉ የግንባታ ፕሮጀክታችን የእቃዎች ዝርዝር እና ብዛይ ያየዘ ሰነድ ዘግታቹ በመዉሰድ ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን እስክ 16/8/2010 ዓም የጨረታ ሰነዳችሁን ዋጋ ሞልታቹ እንድታስገቡ ይጋብዛል

1 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ

2 TIN Number ሰርተፊኬት ኮፒ ይሚቀረብ

3 የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 መግዛት አለባቸዉ

4 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ 2,000.00 ማስያዝ ይኖርበታል

5 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተቀባይነት የለዉም

6 ተጨራቾች አሸናፊ መሆናቸዉን ከታወቀበት ቀን ጀምሮ እቃዎችን በ 3 የስራ ቀናት ዉስጥ ማንሳት አለባቸዉ

7 ጨረታዉ 16/8/2010 ዓም ከጠዋቱ 4:00 ተዘግቶ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ቀን 16/8/2010 ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል

8 ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 40 02 42 0910280150 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ