የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት

በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ብቁ ተጫራቾች የ2009ን 2010 ዓም ህጋዊ የታደሰ አዲስ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት /TIN/ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ ምስክር ወረቀት የጥር ወር ቫት ዲክለሬሽን በተጨማረም በመንግስት የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ የመስክር ወረቀት ማቅረብ አላበቸዉ

2 ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨታ ሰነድ የማይመለስ ለ ምድብ 1 እስከ ምድብ 5 ብር 50 ለምድብ 6ና ምድብ 7 100 ብር በመክፈል በመቀለ ከተማ የትግራይ ልማት ማህበር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 375 Â ከሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ማሰተባበሪያ ፅ/ቤት ላይዘን ኦፊስ Â ወይም Â ከወልቃይት ስካር ልማት ፕሮጀክት ፋይናንስ ኣቅርቦትና ፋሲሊቲ ማናጅመንት ዘርፉ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ

3 ከምድብ 1 እስከ ምድብ 5 ለተገለፁ እቃዎች Â በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ጥቅምት Â 01/2010 ዓም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 15/2010 ዓም Â በአየር የሚቆይ ሲሆን ጥቅምት 16 /2010 ዓም 3:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 3:30 በመቀለ ይከፈታል

ከምድብ 6 እና ድብ 7 ለተገለፁ እቃዎች Â በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ጥቅምት Â 01/2010 ዓም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 16/2010 ዓም Â በአየር የሚቆይ ሲሆን ጥቅምት 17/ 2010 ዓም 3:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 3:30 በመቀለ ይከፈታል

ተጫራቾች የእቃዎቹ ኢንስፔክሽንና ርክክብ የሚያደርጉት በወልቃይት ማይ ጋባ ከተማ ፕሮጀክት ፅቤት መሆኑ ማወቅ አለባቸዉ

5 ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ለተጨማሪ መብራርያ በስልክ ቁጥር መቀሌላይዘንኦፊስ 0344416452 ሞባይልቁጥር 0918445826

ወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት 0345592072 ሞባይልቁጥር 0914723649/Â 0910520195/ 0914780988Â መጠየቅ ይቻላል::