ህብረት ወታደራዊ ስታፍ ኮሌጅ

ስለሆነም በጨረታ ለመሳትፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች

  1. ለወጣዉ ጨረታ በዘርፉ የተሰማሩ መሆናቸዉ የሚገልፅ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር ስለመክፈላቸዉ ማስረጃ አያይዘዉ ማቅረበ የሚችሉ
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና መመዝገባቸዉን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ኮፒ አያይዘዉ ማቅረብ የሚችሉ
  3. የግብር ግዴታቸዉን የተወጡና የግብር ከፋይ ሰርትፍኬት ማስረጃ ኮፒ አያይዘዉ ማቅረብ የሚችሉ
  4. በመንግስ መሰራቤት ጨረታ እንዲሳተፉ ያልታገዱ እና በመንግስት ግዥ በግልፅ ጨረታ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ለመወዳደር ብቁ የሆኑ
  5. ተጫራቾች ለጨረታዉ ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ለጨረታ ማስከበሪየ 2 % በ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችሉ
  6. Â አሸናፊ ተጫራቾች ዉሉን ሲፈፅሙ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና የሚዉል ማስከበሪያ ከዉሉ ጠቅላላ ዋጋ 10 % ማስያዝ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል

ከላይ ከተጠቀሱትን መስፈርቶች አማልተዉ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 06 ቀን 2009 ዓም ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 2 ፡30 እስከ ቀኑ 1 1፡ 00 ሰዓት ባለ ግዜ ዉስጥ መቀለ ሕ/ወ/ስ/ኮ ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 32 እንዲሁም አዲስ ኣበባ (ጃልሜዳ) መከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መስራቤት ዋና መምሪያ ግዥ ክፍል በመቅረብ ለዚሁ ጨረታ በአማርኛ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ገዝተዉ መወዳደር ይችላሉ

የጨረታ ሳጥን የሚዘጋጀዉ በኮሌጁ ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 32 ዉስጥ ብቻ ሲሆን የሰነድ ማስረከቢያ ጊዜም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ወን አንስቶ እስከ መዝጊያ ዕለት ድረስ ይሆናል

ጨረታዉ መስከረም 9 ቀን 2009 ዓም ከጠዋቱ በ 3፡ 45 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ በ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉና የኮሌጁ ታዛቢዎች በተገኙበት በኮሌጁ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል ባይገኙም ሰነዱ የተማላ ከሆነ በሌሉበት ይከፈታል የጨረታ ሳጠን ከታሸገ ብኃላ ዘግይቶ የሚመጣ ሰነድ ተቀባይነት የለዉም

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ እንድ አስፈላጊነቱ ጨረታዉ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ :መቀለ ከመቀለ ኑኒቨርሲቲ ዋና ግቢ አላፍ ብሎ ወደ ኩሓ በሚወስዱ አስፋልት መንግድ በስተግራ በኩል ያለዉ የኮሌጁ ሕንፃ

ስልክ ቅጥር 0344407064