ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 11/2017

በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቀሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መጋዝን የሚገኙትን የተለያዩ የምግብ ነክ ዕቃዎች የንጽና መጠበቂያዎች የቤት መገልገያዎች አልባሳትና ጫማዎች፤የኮንሰትክሸን ዕቃዎች: የኤልክትሮኒክ ዕቃዎች የእርሻ ግብአቶች እና ጌጣጌጦች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶ የሚያሟላ ማንኛውም ተጫራች መሳተፍ ይችላል።

1. በዘርፉ የፀና ንግድ ፍቃድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፍኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ ቤት የተሰጠ ማስረጃ ሊራንስ ወይ ደብዳቤ) ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ የምችለ

2. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 በመሄድ ክፍያ በመፈጸም ሰነዱ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 411 በመሄድ ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ከሚያዚያ 6/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 15 2017ዓም ከቀኑ 60 ድረስ የተጠቀሱት ማስረጃዎች ኮፒ በማቅረብ ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነድ መግዛት ይቻላል።

3. ተጫራቾች ዕቃው ለመግዛት የሚያቀርቡትን የመጫረቻ ዋጋ አምስት በመቶ (5%) ለጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ (CPO) በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅርናጫፍ ጸ/ቤት ስም በማሰራት ቅድሚያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል ::

4. ተጫራቾች በሚከተለው የጨረታ ቀናት (ስኬጁል) መሠረት መጫረት ይችላሉ፡፡

የቅ/ጽ/ቤቱ ስምየንገረሉ ዓይነትጨረታው ዓይነትየንብረት መስክ ቀን የጨረታ ሰነድ ከዱ ቀን ጀምሮየጨረታ ሰሚያ እና ፈቻ ቀንና ሰዓት
እስከ
መቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትየተለያዩ እቃዎችግልጽ ጨረታ6/08/201715/08/1715/08 /2017ከቀኑ 6:00 ተዘግቶ በዚያው 6፡15 ይከፈታል


5. የጨረታ መክፈቻ ቦታ መቐለ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የሚካሄድ ሲሆን ጨረታው ተጫራ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡

6. ለጨረታ አሸናፊ ተጫራቾች ለጨረታው ዋስትና ያስያዙት ሲፒኦ ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር የሚታሰብላቸው ሲሆን ለተሸናፊ ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ዋስትና በ3 ቀናት ወስጥ ተመላሽ ይደረግላችዋል፡፡

7. የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን ስለ ማሸነፋቸው ከተገለጸበት ጊዜ ጀምሮ 5(አምስት) ቀናት ውስጥ ያሸነፉት የዕቃ ዋጋ ገቢ በማድረግ ዕቃውን መረከብ አለበት

8. ከላይ በተ/ቁ 7 በተገለጹት ቀናት ውስጥ ክፍያውን ገቢ ያላደረጉ እና ንብረቱን ተረክበው ያልወሰዱ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ዋስትና ለቅ/ጽ/ቤቱ ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሜ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡

9. በጨረታ የሚሽጥ ዕቃ በተቋሙ ከመወረሱ የዕቃው አስመጪ ፣ ወኪል ፣ ባለቤት ወይም ቤተሰብ የነበረ ሰው በማንኛውም ልኩ በጨረታው መሳተፍ አይችልም፡፡

10. ተጫራቾች የሚሰጡት ዋጋ ከቫት በፊት መሆኑን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡

11. ቅ/ፅ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ ሊሰርዝ ይችላል፡፡ 

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር ኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ መቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት +251342407107 ወይም +251342408513/ በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑ እንገልፃለን፡፡