የኢትዩጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት

ለሁተኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቅያ

ድርጅታችን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ የመቐለ ወደብና ተርሚናል ቅ/ፅ/ቤታችን ለ2017 በጀት ከተያዘ የዩኒፎርም አልባሳት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለፈለገ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የንብረት ዓይነቶች መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታው እንድትወዳደሩ እንገልፃለን፡፡

ተቁየእቃዎች ዓይነትመለኪያብዛትየአንድ ዋጋጠቅላላ ዋጋምርመራ
1Coat & Trouser(Suit) Tetron For men Tetron 6000pcs26በSample መሰረ
2SHIRT FOR MALE /CAVALLO turkey slim/
pcs26

3Men's Neck Tie/Pcs26
4Traffic Police Jacket/ Blue black colorPcs2
5A cold Jacket with Hat/ Discovery expedition men winter jacketsPcs4
6Traffic Police suit complete(KAKI)Pcs4
7Rain coat/ Blue black color OriginalPcs10
8Socks

Each52
9Traffic Police CapPcs4

1. ተወዳዳሪዎች ህጋዊ የታደስ ንግድ ፍቃድ (2017 ዓ/ም)፣ቀጥታ ተዛማች ዘርፍ ንግድ : ያለው Iቲን የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ስለ መክፈላቸው ማስረጃ ና የወሩ መጨረሻ ዲክላሬሽን ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት(ቢሮ) ማቅረብ የሚችሉ የምስክር ወረቀት ያላቸው ና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ና ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

2. የሚያስገቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆኑ መግለፅ አለበት፡፡

3. በቴክኒክ ግምገማው ከ 70 በመቶ በላይ የቴክኒክ ውጤት ያገኘ ተጫራች ለፋይናንሻል | ጨረታ ይወዳደራል፡፡ዝቅተኛ የቴክኒክ : መገምገሚያን የያዙ ተጫራቶች የፋይናንስ ፕሮፖዛል ሳይከፈት ለተጫራቶች ውስጥ አንስተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ወይም ያቀረበው እቃ በጥራቱ ለድርጅቱ አስፈላጊ ከሆነ አሸናፊ ይሆናል፡፡ማሻሻያ ካላቸው የጨረታ ሳጥን ከመዘጋቱ ከ 5 ቀናት በፊት የጨረታ ሰነድ ወደ ሚሸጥበት ቦታ በጽሁፍ ማቅረብ፣

4. ተጫራቶች በጨረታ ሰነዱ ግልጽ ያልሆኑ ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥያቄ ፡ማብራርያ ወይም ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች ማጭበርበርና ሙስናን በተመለከተ በኢትዮጵያ ህግ የተደነገጉትን ድንጋጌዎች የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡

6. የጨረታውን አካሄድ ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቶች ከጨረታው ሊሰረዙ እንደሚችሉ ለወደፊትም በቅ/ጽ/ቤቱ ግዥ እንደማይሳተፉና ያስያዙት የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና በድርጅቱ ሊወረሱ እንደሚችሉ ማወቅ ይገባቸዋል፡፡

7. ጨረታው በአየር የሚቆይበት ግዜ ከ05/05/2017 ዓ/ም እስከ 19/05/2017ዓ/ም ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት ቀን 19/05/2017 ዓም ከጠዋቱ 5፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ8፡00 ከሰዓት ይከፈታል፡፡

8. ተጫራቶች ለሚወዳደሩባቸው አገልግለቶች የጨረታ ማስረከብያ ዋስትና ከታወቀ ባንክ CPO ቢድ ቦንድ ብር 5000.00 በመቐለ ወደብና ተርሚናል ስም ማስያዝ ይጠበቅባችዋል፡፡

9. ጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ጨረታ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ 3 ቀናት ጸንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡

10. ጨረታ ማስከበርያ የሚመለሰው አሸናፊ ተጫራቶች ከተለየ በኋላ ነው፡፡

11. በውል አፈጻጸም ወቅት ዋጋ ማስተካከያ ማድረግ አይቻልም፡፡

12. የሚቀርበው የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሆኖ በፖስታው ላይ የተጫራቶች ስም አድራሻ የጨረታው ዓይነትና የአጫራች መስራቤት ስም መግለጽ አለበት፡፡

13. ተጫራቶች በጨረታ አፈጻጸም ሂደት ቅሬታ ካላቸው በ3 ቀን ውስጥ ቅሬታቸውን ለቅርንጫፍ የበላይ

ሃላፊ በጽሁፍ የማቅረብና የማስማማት መብት አለባቸው፡፡

14. ተጫራቶች በሚያቀርቡት የጨረታ ማወዳደርያ ሰነድ ላይ ሙሉ ስማቸውን አድራሻቸው፤ ፈርማቸውና የድርጅታቸው ማህተም ማስቀመጥ አለባቸው፡፡

15. ተጫራቶች የሚጫረቱበት ዋጋ በተዘጋጀው ሰነድ ብቻ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው ፣በጨረታ ሰነዱ ከተቀመጡ ዝርዝር አገልግሎትና መለኪያ ውጭ ማስቀመጥ ከውድርድር ውጭ ያድርጋል፡፡

16. ክፍያ የሚፈጸመው በቀጥታ በድርጅቱ በግዥ ፈጻሚ አካል ሆኖ ምን ግዜም ቢሆን በግዥ ውል

በሚጠቅሱት የክፍያ ቃሎችና ሁኔታዎች መሰረት ይሆናል፡፡

17. ግዥ ፈጻሚ አካል 2 ዊዝሆልዲንግ በራሱ የሚሰበሰቡ መሆኑ ተጫራቶች ሊያውቁት ይገባል፡፡

18. ተጫራቶች የቀረበው ዋጋ የማይለወጥ ሲሆን ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቶች ባቀረቡት የመወዳደርያ ሃሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ራሳቸውን ከጨረታ ማግለል አይቹሉም፡፡

19. በግምገማ ወቅት ሁለትና ከዛ በላይ የሆኑ እጩ ተወዳዳሪዎች እኩል ዋጋ ሲያቀርቡ አሸናፊ ተጫራች በዕጣ እንዲለዩ ይደረጋል፡፡

20. የግምገማ ዘዴ መስፈርቶች የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ተጫራቶቸች አንስተኛ ዋጋ እና የእቃው ጥራት ታይቶ ለድርጅቱ አስፈላጊ ከሆነ ብቻ ይመረጣል፡፡

21. አቅራቢው በሙሉ በተመለከተው ግዢ ውስጥ እቃውን አጠናቆ ካላስረከበ፣ ሳይፈጸም በቀረው የወጡ

መጠን ላይ በየቀኑ 0.1 ፐርሰንት ወይም 1/1000ኛ መቀመጫ ይከፈላል፡፡ አቅራቢው የውል ግዴታውን ሙሉ በሙሉ ካላጠናቀቀ ያስያዘው የውል ማስረከበረያ ሙሉ በሙሉ ይወረሳል፡፡

22. ድርጅቱ የእቃው ብዛት ሊጨመር ወይም ሊቀነስ የሚችልበት ውል ከተፈራረሙ በፊት በጨረታ ሰነዱ ከተገለጸው የአቅርቦት መጠን ላይ እስከ 20 በሞቶ (20%) የተሰላው በእቃው ቁጥር ብዛት ነው

23. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡

24. 24.ሰነዱ 100 ብር በመክፈል ከመቀለ ወደብና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት ፋይናንስ ቁጥር 7 መውሰድ ይችላል፡፡

25. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344403183/0912691777 /መደወል ይችላል፡፡