የጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሾች እነ ጌቱ ኪሮስ 178 ቁ.ሰዎች እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አቶ ገ/ሄር ካሕሳይ 3ት ቁ/ ሰዎች በመካከላቸው ባለው የአፈጻጸም ክርክር ንብረትነቱ የአፈ/ተከሳሽ አቶ ገ/ሄር ካሕሳይ የሆነ በመቐለ ከተማ፣ ቀ/ወያነ ክ/ከተማ የሚገኝ ስፋቱ 233 ካ/ሜ የሆነ ቤትና ቦታ አዋሳኙ ምስራቅ- ብርሃን ተሰማ፣ ምዕራብ- ብርሃን ክፍለ፣ ሰሜን- ግደይ ሓዱሽ፣ ደቡብ-መንገድ የሚዋሰን በ 1,903,579.15 (አንድ ሚልዮን ዘጠኝ መቶ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ብር ከ15/100) መነሻ ዋጋ በግልጽ ጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤት ስላዘዘ መጫረት የምትፈልጉ ለቀን 20/05/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 ረፋድ ባለው ጊዜ በግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ በቀኑና ቦታው ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ የጨረታ ውጤት ደግሞ ለቀን 21/05/2017 ዓ/ም 3፡30 ሰዓት በኋላ እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍ/ብሄር ችሎት አዟል።
የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍ/ብሄር ችሎት ቁጥር 1