አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት፤እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ

  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን :26/1/2013
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ15ኛዉ የስራ ቀን 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ15ኛዉ የስራ ቀን 4:30 ሰዓት
  • የኤሌክትሮኒክስ
  • ፈርኒቸር
  • ስቴሽነሪ የጽህፈት መሳሪያ ዕቃዎች፣
  • የእንስሳት መኖ ዘር፣
  • የእንስሳት መድሃኒት እና የቤለር ሳር ማሰሪያ ገመድ ግዥ በአገር ውስጥ ገበያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • 1.2. የንግድ ፍቃድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው
  • 1.3 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ
  • 1.4. የግብር ክፍያ መለያ ቁጥር /TIN No/ ያለው
  • 1.5. ሲፒ ኦ ማስያዝ አለበት እና
  • 1.6. የጨረታ ሰነድ ግዥ የፈጸመ

2. በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት፣ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ በግዥና ፋይሆንብ/አስ/ዳይሬከቶሬት ብር 100.00/አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመከፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡

3.ተጫራቾች በእያንዳንዱ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነዶች ላይ ተጫራቾች ወይም የህጋዊ ወኪል ፊርማና ማህተም ማኖር ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /Bid Bond/ ለውድድር የሚያቀርቡት ጠቅላ ዋጋ 1% በሲፒኦ (CPo) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታው ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ከተሸነፈ ለዋስትና ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናና እንዲሁም ናሙና የጨረታው ውጤት ታውቆ ውል ከተፈራረሙ በኋላ ወዲያውኑ ማስከበሪያ ይመለስላቸዋል፡፡

5. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ማንኛውም ተጫራች የሚያቀርቡት የውድድር ጥያቄ መ/ቤቱ አይቀበልም፡፡

6. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ለ15 ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ15ኛው የስራ ቀን 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥን የሚዘጋ ሲሆን በዕለቱ 4:30 ሰአት በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

7. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8. ለተጨማሪ መረጃ በቢሮ ግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሮክቶሬት ክፍል የቢሮ ቁጥር 108 በአካል በመገኘት ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

በአፋር ብሄራዊ ክልል መንግስት

የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ