ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

ፕሮፎርማ ማስታወቂያ

1.   የ 2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2.   በአቅራቢነት የተመዘገበ

3.   በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00  /መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::

4.   ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::

5.   ጨረታዉ ከ ጥር  3/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥር 09/2008 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት)  የሚቆይ ሆኖ  ጨረታዉ የሚከፈቱ ደግሞ በዚሁ ወን ከቀኑ 9፡30 ይሆናል

6.   ተጫራቾች ለተጫረቱበት ማተሪያል አሸናፊነት ከተገለፀላቸዉ  ብኃላ ባሉት 3ት ቀናት   ማቅረብ  የሚችሉ መሆን ይኖርባቸወዋለ

7.   ለተጨማሪማብራሪያ   0344-41-99-76 ወይም  0914-72 90 78  ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::​

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ