ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

ስለሆነም

  1. የ 2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. በአቅራቢነት የተመዘገበ
  3. በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00  /መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
  4. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  5. ጨረታዉ ከ ታሕሳስ  26/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥር 03/2008 ዓ/ም 6:00 (ስድስት ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ  ጨረታዉ የሚከፈቱ ደግሞ በዚሁ ወን ከቀኑ 8 ፡00 ይሆናል
  6. ተጫራቾች ለተጫረቱበት ማተሪያል አሸናፊነት ከተገለፀላቸዉ  ብኃላ ባሉት 3ት ቀናት   ማቅረብ  የሚችሉ መሆን ይኖርባቸወዋለ
  7. ለተጨማሪማብራሪያ   0344-41-99-76 ወይም  0914-72 90 78  ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::​

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ