የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ግብር የከፈሉና እና የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

2 ተጫራቾች የማይመለስ ብር /ሃምሳ ብር/ 100.00 በመክፈል ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም 4ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር በመምጣት ከ 02/06/2012ዓ/ም መዉሰድ ይችላሉ ሆኖም ግን የመጫረቻ ሰነድን ኣዘጋጅተዉ ለ 18/06/2012ዓ/ም 8፡00 ድረስ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

3 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 18/06/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

4 ተጫራቾች ለRed Ash 2300.00 ሺ ብር፣ ስሚንቶ 16000.00፣ ለኣሸዋ፣ ጠጠርØ2 11000.00 ሺ ብር፣ለ ጥቁር ድንጋይ 5000.00 የፎርም ወርክ ጣውላ 20000.00 ሺ ብር፣የተለያዩ መጠን ያላቸው ቴንዲኖ  35000.00 ፣ ሚስማር soft wire 1.5 mm 2000፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው ባህርዛፍ 20000.00 ሺ ብር፣ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ ማስያዝ አለበት፤ ሲሚንቶ 5000

5 አሸናፊዉ የሚሆኑ ተጫራቾች በራሱ ትራንስፖርት ኣገልግሎት ኣጓጉዞ ቃላሚኖ ት/ቤት ኣካባቢ በሚገኘው የኢትዮ ቴሌኮም ግቢ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

6 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344-413134 መደወል ይችላሉ፡፡