ሌክቸረር የጥርስ ህክምና ክፍል prosthhodontics unit

ዩንቨርስቲ መቐለ
መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታ መስፈርቱን የሚያሟሉ አወዳድሮ ለመቅጠር ስለሚፈልግ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ መመዘገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ትምህርቲ ደረጃ

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  

ተደላይይ ክእለት

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  

ልምዲ ስራሕ

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  0 ዓመት የስራ ልምድ

prosthhodontics unit ዉስጥ መስራት የሚፈልግ

መተሓሳሰቢ

ማሳሰብያ

ለመጀመሪያ ዲግሪ የመጨረሻ ዉጤት ለወንድ አመልካች 3 00 እና ከዛ በላይ ለሴት አመልካች 2. 75  ከዛ በላይ

ለ2ኛ ዲግሪ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ መያያዝ አለበት

Share this Post:
ድሕሪት