ሲስተምና ድርጅታዊ ልማት ከፍተኛ ኤክስፐርት

ትራንስ ኢትዮጽያ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር
መብርሂ

ትራንስ ኢትዮዽያ ሲስተምና ድርጅታዊ ልማት ከፍተኛ ኤክስፐርት ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ የማስተርስ ዲግሪ/ የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ ቢዝነዝ ፣ማርኬቲንግ ፣ትራንስፖርት ፣ማኔጅመንት፣ ኢኮነሚክስ ፣አካዉንቲንግ ፣ስታትስቲክስ የተመረቀ

ከቴክኒክና ሞያ ት /ትና ስልጠና በደረጃ V ያለዉ በማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ፣ማርኬትንግ ፣ትራንስፖርት ማኔጅመንት፣ ኢኮነሚክስ፣ ኣካዉንቲንግ ፣ስታትስቲክስ የተመረቀ ብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት COC ያለዉ

ተደላይይ ክእለት

ተፈላጊ ችሎታ  በጥራት ስራ አመራር ድርጅታዊ አሰራር ዙሪያ የምርምርና ስርፀት ችሎታ የዳሰሳ ጥናትና የመረጃ ትንተና ክህሎት የደንበኛ አገልግሎት ክህሎት በቡድን የመስራት ብቃት የአፈፃፀም ሪፖርት አቀራረብ ዕዉቅትና ልምድ የስራ መመሪያዎችን የማዘጋጀት ብቃት ያለዉ

ልምዲ ስራሕ

ተፈላጊ ችሎታን የስራ ልምድ ለማሰተርስ ዲግሪ 4 ዓመት

ለመጀመሪያ ዲግሪ /ደረጃ V 6 ዓመት

መተሓሳሰቢ

ተጨማሪ ጥቅማጥቅም

          የኃላፊነት አበል 1000

የቤት አበል 500

የአገር ዉስጥ  የህክምና ወጪ 100% ሽፋን

ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ   ለ 10 ለተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መቐለ ዋና መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት መምሪያ መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 440 8143 ወይም 034 440 8203

Share this Post:
ድሕሪት