መርማሪ ባለሞያ

ትካል ሓባሲ ንብዓት ጨንፈር መቐለ
መብርሂ

የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቀጥለዉ ለተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ ስራ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ኤል ኤል ቢ ዲግሪ

ኤል ኤል ኤም ዲግሪ

ተደላይይ ክእለት

ኤል ኤል ቢ ዲግሪ

ኤል ኤል ኤም ዲግሪ

ልምዲ ስራሕ

ኤል ኤል ቢ ዲግሪ 4

ኤል ኤል ኤም ዲግሪ 2

መተሓሳሰቢ

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ  ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርትና የስራ ልምድ መስረጃዎቻቹን ይዛቹሁ  ቅ ፅ ቤታችን ቢሮ ቁጥር 1በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ምዝገባ የሚካሄድበት ቀን ከ 06 / 03 /08   -  10/ 03 /08 ዓም

ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት በማስታወቂያ የሚነገር ይሆናል

የምዝገባ ቦታ ማይክሮፋይናንስ አጠገብ ከሚገኘዉ የትግራይ ጉዳተኞች ማህበር ሁለተኛ  ፎቅ ላይ  እንገኛለን

0344402551

Share this Post:
ድሕሪት