የሽያጭና ስርጭት ክለርክ

ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር
መብርሂ

የቅጥር ማስታወቂያ

የዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል በመሆኑም የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቱን የምታሞሉ ሁሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን::

የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቶች : ዲፕሎማ/ 10+3   /10+2 በማርኬቲንግ   / በቢዝነስ ማኔጅመንት በተመሳሳይ የትምህርት መስክ

0/3 ዓመት አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ ያለዉ የኮምፒተር ዕዉቀት ያለዉ

ትምህርቲ ደረጃ
ተደላይይ ክእለት
ልምዲ ስራሕ
መተሓሳሰቢ

የመመዝገቢያ ቀን : ከመጋቢት 18 - 22 ቀን 2007 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት

የመመዝገቢያ ቦታ : መቀሌ ሰሜን ሪጅን ቀጠና ጽ/ቤት አቢሲኒያ ሮማናት ቅ/አጠገብ

Share this Post:
ድሕሪት