የኣስተዳደር ኦፊሰር

ትካል ኤርፖርትታት ኢትዮጰያ
መብርሂ

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

በኢትዩያ ኤርፖርተ ድርጅት የመቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉን ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሞያ ሰራተኛ አወዳድሮ ቆጥሮ ማሰራትይፈልጋል::

ተፈላጊ ችሎታ –------------ ከታወቀ ዪኒቨርስቲ በማናጅመንት በህዝብ አስተዳደር / በቢዝነስ አድመኒስትሬሽን/ በሰዉ ሃብት አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ መሰክ የመጀመሪያ ዲግሪ ና የ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለዉ /ያላት  

ትምህርቲ ደረጃ
ተደላይይ ክእለት
ልምዲ ስራሕ
መተሓሳሰቢ

የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 የስራ ቀናት ዉስጥ ኦርጅናል ማስረጃዎቻችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያያዝ መቀሌ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 8 ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ::

ማሳሳቢያ

  • የስራ ልምድ ከምረቃ የተገኘ ቀጥታ ከሞያዉ ጋር ግንኙነት ያለዉ መሆን አለበት

  • ለበለጠ ማብራሪያ

በስልክ ቁጥር 03 44 42 11 02 ይጠይቁ

 

Share this Post:
ድሕሪት