ሴክረታሪ II

ዋና መምርሒ ሕብረት ወታደራዊ ስታፍ ኮሎጅ
መብርሂ

የኢ.ፈ.ዲ.ሪ ሀገር መከላከያ ሚ /ር በስልጠና ዋና መምርያ ሕብረት ወታደራዊ ስታፍ ኮሎጅ የህብርት ወታደራዊ ስታፍ ኮሎጅ ከዚህ ቅጥሎ በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ሠራተኞች ኣወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል

በሰክሬታያል ሳይንስ እና በቢሮ ኣስተዳደር የኮሎጅ ዲፕ ሎማና ከስራው ጋር ኣግባብ ያለው 0 ዓመት የስራ ልምድ ያለው /ት

ትምህርቲ ደረጃ
ተደላይይ ክእለት
ልምዲ ስራሕ
መተሓሳሰቢ

ከላይ የተጠቀሱትን የስራ መደቦች ለመመዝገብ የምትፈልጉ ኣመልካቾች ያላችሁን የትምሀርት ማስረጃና የስራ ልምድ ዋናውን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታውቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለ05 ተከታታይ የስራ ቀናት መቀሌ ዩኒቨርስቲ አሪድ አለፍ ብሎ በሚገኘው ይሕብረት ወ /ሰ/ኮሎጅ ኣዲስ ካምፓስ ጽ/በታችን በሰው ሃብት ኣመራር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 እየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባላ

Share this Post:
ድሕሪት