የምግብና መጠጥ ቁጥጥር ባለሙያ

ማዝ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
መብርሂ
ማዝ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የምግብና መጠጥ ቁጥጥር ባለሙያ- የስራ ቦታ፡ ያቤሎ- ደመወዝ፡ በስምምነት- የቅጥር ሁኔታ መቋሚነት• አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ የሰው ሃብት አስተዳደር መምሪያ ቀርባችሁ ወይም በኢሜል አድራሻ hr@mazethiopiatrading.com ወይም በመ.ሣ.ቁ. 56 ኮድ 1110 አዲስ አበባ ብላችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ መንገድ ከደንበል ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ከሄዱ በኋላ ያገኙናል፡፡• ለተጨማሪ መረጃ 011-557-22-89 መደወል ይችላሉ፡፡
ትምህርቲ ደረጃ
ዲፕሎማ
ተደላይይ ክእለት
- ተፈላጊው የትምህርት ደረጃ፡ በሆቴል ምግብና መጠጥ ቁጥጥርና ተጓዳኝ ሙያ በዲፕሎማ የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመት ያላነሰ የሰራ/ች
ልምዲ ስራሕ
- ተፈላጊው የትምህርት ደረጃ፡ በሆቴል ምግብና መጠጥ ቁጥጥርና ተጓዳኝ ሙያ በዲፕሎማ የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመት ያላነሰ የሰራ/ች
3-5 ዓመት
መተሓሳሰቢ
Share this Post:
ድሕሪት