ከባድ ተሽከርካሪ መካኒክ II

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
መብርሂ
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ከባድ ተሽከርካሪ መካኒክ IIደረጃ፡ 10ደመወዝ፡ 5592ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
ትምህርቲ ደረጃ
ዲፕሎማ
ተደላይይ ክእለት
- የትምህርት ደረጃ፡ በአውቶሞቲቭ/በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ ከባድ ተሽከርካሪ ጥገና ላይ የሰራ
ልምዲ ስራሕ
- የትምህርት ደረጃ፡ በአውቶሞቲቭ/በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ ከባድ ተሽከርካሪ ጥገና ላይ የሰራ
1-3 ዓመት
መተሓሳሰቢ
ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Share this Post:
ድሕሪት