የቃለ ጉባኤ ዝግጅት ባለሙያ IV

የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
መብርሂ
የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የቃለ ጉባኤ ዝግጅት ባለሙያ IV- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 8654.00
ትምህርቲ ደረጃ
ባችለር
ተደላይይ ክእለት
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በቋንቋ እና ስነ ጽሁፍ
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት አግባብነት ባለው የሙያ መስክ የሰራ
ልምዲ ስራሕ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በቋንቋ እና ስነ ጽሁፍ
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት አግባብነት ባለው የሙያ መስክ የሰራ
5-10 ዓመት
መተሓሳሰቢ
ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
Share this Post:
ድሕሪት