ኣማረኛ ቋንቋን ማስተማር

ዩንቨርስቲ መቐለ
መብርሂ
BA or MA ት/ክፍል የኢትዮጽያ ቋንቋዎችና ስነ-ፅሑፍ ተፈላጊ ችሎታ BA ዲግሪ ኢትዮጽያ ቋንቋዎችና ስነ-ፅሑፍ/ኣማርኛ+ MA ዲግሪ በተግባራዊ ሰነ-ልሳን ቋንቋን ማስተማር
ትምህርቲ ደረጃ
ተደላይይ ክእለት
ልምዲ ስራሕ
መተሓሳሰቢ
ማሳሰቢያ ኣማካይ ውጤት ለሴት የመጀመርያ ዲግሪ 2.5 እና ከዚያ በላይ ያላት ለወንድ 2.75 እና ከዚያ በላይ ያለው ኣመልካቾችን ማስታወቅያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በዓዲሓቂ ግቢ ሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ ሰው ሃይል ልማት ኤክስፐርት ቢሮ ቁጥር 10 ኦርጅናል ደኩመንትና ማይመለስ ኮፒ በመያዝ ማመልክት ይቻላል
Share this Post:
ድሕሪት