የሒሳብ ፀሓፊ / Acc .Clerk /

ህዳሴ ቴሌኮም አ.ማ
መብርሂ

የዉጭ ቅጥር ማስታወቂያÂ

ትምህርቲ ደረጃ
  • ብኣካዉንቲንግ ዲፕሎማ
  • 10+ 2 ኣካዉንቲንግ ሰርተፊኬት
ተደላይይ ክእለት

ብኣካዉንቲንግ

ልምዲ ስራሕ

2 ዓመት በሞያዉ ልምድ ያለዉ/ያላት

4 ዓመት በሞያዉ ልምድ ያለዉ/ያላት

መተሓሳሰቢ

ከዚህ በላይ የተቀሰዉን መስፈርት የምታሟሉ ሠራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ አስር 10 ተካታታይ የስራ ቀናት በሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ.ማ ሰዉ ሃብት ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 206 በኣካል በመቅረብ ወይም በፋክስ ቁጥር 0344 402277 በመላእክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን

Share this Post:
ድሕሪት