ረዳት ምሩቅ II

ዩንቨርስቲ መቐለ
መብርሂ

በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ራድዮሎጂ ህከምና ትምህርት ክፍል ከታች የተገለፁትን የስራ መዓርግ በአካዳሚክ እና ሆስፒታል ስራ ዘርፍ መስራት የሚፈልጉ ሰራተኞችን በቀሚነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Â

Â

Â

Â

ትምህርቲ ደረጃ

ከመንግስት ዩኒቨርሰቲ በራድዮግራፊ የመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛ ክፈለ ጊዜ የተመረቀ

ተደላይይ ክእለት

ለወንዶች ከ 3:00 በላይ

ለሴቶች ከ 2:75 በላይ

ልምዲ ስራሕ

0 ዓመት

መተሓሳሰቢ

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት አስፈላጊዉ ማስረጃ ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ሲቪ በማያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅጠር መመዝገብ ትችላላችሁ

Share this Post:
ድሕሪት