የህግ ባለሞያ

የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ትራንስሚሽን ኦፕሬሽን አገልግሎት ፅ/ቤት
መብርሂ

የኢትዮዽያ ኤለክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያማሉ አመልካቾች በቀሚነት አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Â

Â

Â

ትምህርቲ ደረጃ

TVET13  Level III, college diploma  በህግ የተመረቀ

ተደላይይ ክእለት

TVET13  Level III, college diploma  በህግ የተመረቀ

ልምዲ ስራሕ

0

መተሓሳሰቢ

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈት የምታማሉ አመልካቾች ዋናዉንና ፎቶኮፒን የትምህርት ማስረጃ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ በሰሜን ሪጅን ኤለክትሪክ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 22 መመዝገብ ትችላላች

Level III COC ማቅረብ ይጠበቅባችዋል

Share this Post:
ድሕሪት