ግዥ ባለሞያ

ትራንስ ኢትዮጽያ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር
መብርሂ

ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር Â ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተፈላጊ የችሎታ መስፈርቶች የሚያሞሉ አመልካቾች አወዳድሮ ብቃት ያለዉ ባለሙያ ያለዉ ባለሙያ መቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ኮሌጅ ዲፐሎማ በ ቢዝነስÂ /ማርኬቲንግ ማናጅመንት: አካዉንቲንግ የተመረቀ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤት 10 +3 ዲፐሎማ /በደረጃ III purchasing and property operations የተመረቀ ወይም ከቴክኒክና ሙያ Â ት/ቤት 10 +2 ዲፐሎማ /በደረጃ II በ clerical works support የተመረቀ

ተደላይይ ክእለት

የብቃት ማረጋገጫÂ COC ያለዉ

ልምዲ ስራሕ

ኮሌጅ ዲፕሎማ 10 +3//በደረጃ III 2 ዓመት

ኮሌጅ ዲፕሎማ 10 +2/በደረጃ II 4 ዓመት

መተሓሳሰቢ

ስለሆነም መመዘኛዎችን የምትማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርት ና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ መቀለ ዋና መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት መምሪያ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 440 8143 ደዉለዉ መጠየቅ የችላሉ

Share this Post:
ድሕሪት