ጀማሪ የኣይስቲ ባለሙያ

ላዕለዋይ ቤት ፍርዲ
መብርሂ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ቀጥሎ በተገለፀዉ ክፍተ የስራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቀጥር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ

ተደላይይ ክእለት

በኮምፒተር ሳይንስ : በኢንፈሮሜሽንን ቴክኖሎጂ ወይም በኢንፎርሜሽን ሰይንስ

ልምዲ ስራሕ

0/4 ዓመት

መተሓሳሰቢ
  • የምዝገባ ቀን 10/08/2008 – 21/08/2008 ዓ/ም
  • ምዝገባ ቦታ: መቐለ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክልል ትግራይ ወኪል መጋቢአያ ፌዴራል ቢሮ ቁጥር 37
  • COC ለሚያስፈልግ የብቃት መረጋጫ ማቅረብ አለባቹ
  • ስቁ 0344403582 /0344409421
Share this Post:
ድሕሪት