ረዳታ ሄልፕ ዴስክ ኦፊሰር

ላዕለዋይ ቤት ፍርዲ
መብርሂ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ቀጥሎ በተገለፀዉ ክፍተ የስራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቀጥር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማÂ

ተደላይይ ክእለት

በኮምፒተር ሳይንስ : በኢንፈሮሜሽንን ቴክኖሎጂ ወይም በኢንፎርሜሽን ሰይንስ

ልምዲ ስራሕ

2/6 ዓመትÂ

መተሓሳሰቢ
  • የምዝገባ ቀን 10/08/2008 – 21/08/2008 ዓ/ም
  • ምዝገባ ቦታ: መቐለ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክልል ትግራይ ወኪል መጋቢአያ ፌዴራል ቢሮ ቁጥር 37
  • COC ለሚያስፈልግ የብቃት መረጋጫ ማቅረብ አለባቹ
  • ስቁ 0344403582 /0344409421
Share this Post:
ድሕሪት