ግዢ ኦፊሰር / ፐርቸዝ አናሊስት

ትራንስ ኢትዮጽያ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር
መብርሂ

ኩባንያችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተፈላጊ የችሎታ መስፈርቶች የሚያሟላ አመልካች አወዳድሮ ብቃት ያለዉ ባለሙያ መቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ደረጃ IVÂ

10+3/ደረጃ IIIÂ

ተደላይይ ክእለት
  • ደረጃ IV purchasing operations Coordination  ወይም
  • በ10+3/ደረጃ III በመናጅመንት: አካዉንታንት: Â ሳፕላይ ማናጅመንት ወይም purchasing & property operationsÂ
  • ተፈላጊ ስልጠና :Â ብቃት ማረጋገጫ (COC) ሰርተፊኬት (በየደረጃዉ) ያለዉ
ልምዲ ስራሕ

በደረጃ IV Â Â Â 4 ዓመት

በ10+3/ደረጃ IIIÂ Â 6 ዓመት

መተሓሳሰቢ
  • የክምና ሽፋን አገር ዉስጥ 100% ነዉ
  • ስለሆነም መመዘኛዉችን የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያያዝ በዋና ፅቤቱ የሰዉ ሃብት አመራር ልማት መሥሪያ መመዝገብ ይምትችሉ መሆናችሁን እንገፃለን
  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344 40 8143
Share this Post:
ድሕሪት