ኣብ መከላከሊ ሃገር ናይ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቐለ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት

1 በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉና እና እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡትን ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት መሆን አለባት

3 በስራ ዝርዝሩ በተገለፀዉ ብራንድ መሠረት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ ተለይቶ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከ ሓምሌ 16/11/2011 ዓም እስከ ሓምሌ 22 /11 /2011 ዓም ከሰዓት 8:00 ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ሓምሌ 22/11/2011 ዓም ከሰዓት 8:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክቱ ይከፈታል

6 ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክቱ ይከፈታል

7 ፕሮጀክቱ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 የጨረታ ሰነዱን ተጫራቾች የማይመለስ 100 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ

ስልክ ቁጥር 0911768902 0914709013 0914402413