በዓል መዚ ልማዓት እቶት ኢትዮጵያ

የጨረታ ማስታወቂያ 

ቁጥር EcC/
MB 001/2011 



የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈጸም ይፈልጋል። 

  • ሎት አንድ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች /FURNITURES/ 
  • ሎት ሁለት የICT ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች 

 በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባል። 

  1. ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ። 
  2.  የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ። 
  3.  ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስቢው ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ።
  4.  ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘሙ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት። 
  5. የጨረታ ማስከበሪ ለሎት አንድ እና ሎት ሁለት ብር 10,000.00 ለእያንዳንዳቸው በባንክ በተመሰከረለት ቼክ (CPO)ወይም ሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ጋራቲ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ። 
  6.  ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) መከፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀንጀምሮ እስከ ጨረታው መከፈቻ ቀን ድረስ ትራንስ ኢትዮጵያ አጠገብ የሚገኘው የጉምሩከ ኮሚሽን መቐለ ቅርንጫፍ የግዥናፋይናንስ ቡድን ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 11 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ። 
  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ግንቦት 17 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በፊትለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታውም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 በመስሪያ ቤቱየመሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። 
  8.  የጨረታው አሸናፊ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (እስር በመቶ) (CPO) በማስያዝ ከመ/ቤቱ ጋር ውልይፈራረማል። 
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል ጨረታው የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 



ስልክ ቁጥር 0342-40-71-62/0919068385 

በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ 

ቅርንጫፍ ጽ/ቤት