ቢሮ ሐለዋ ጥዕና ክልል ትግራይ

  ጨረታዉ የወጣበት ቀን :24/5/2010


ሎት 1 የህክምና መገልጋያ እቃዎች •

ሎት 2 ኮምፒተርና ኣንቲ ቫይረስ

1 የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/TIN NO/ ማቅረብ የሚችሉ

3 የታደሰ የአቅራቢዎች ሰርተፍኬት ምዝገባ መቅረብ የሚችሉ

4 ለሎት 1 ለ6 ወር የሚያገልግል ግብር የከፈሉበት ማስረጃና የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ሎት 2 የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት የታህሳስ 2010 ዓም ቫት ዲክላረሽን ማቅረብ የሚችል

5 የጨረታ ማስከበሪያለ ሎት 1 የኮምፒዩተር CPO ብር 30,000 እና ሎት 2 ስፒኦ ብር 15,000 ማስያዝ የሚችሉ

6 ተጨራቾች ለሎት 1 የጨረታዉን ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ለእያንዳንዱ አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ ዶክመንት እንዲሁም ለሎት 2 የጨረታዉን ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ለእያንዳንዱ አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ በሥራ ሰዓት የግዥ ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 42 ማስገባት ይጠበቅባቸዋል

7 ጨረታዉ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተካታታይ ቀናይ የሚቆይ ሆኖ የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆነ መመሪያዎች በሙሉ በሚሸጠዉ መመልከት ይቻላል

8 ተወዳዳሪዎች በተሰጠዉ ዝርዝር ስፔስፊኬሸን መሠረት የመወዳደሪያ ዋጋቸዉን መሙላት ይጠበቅባቸል

9 ተወዳዳሪዎች የሚያስገቡት ዋጋ ቫት ያካተተ መሆን አለበት ካልሆነ ቫት እንዳካተተ ይቆጠራል

10 ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሆነዉ ከተገኙ ዉል ከገቡበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር ለሎት 1ን 60 ተካታታይ ቀናት ለሎት 2 ደግሞ በ30 ተካታታይ ቀናት ዉስጥ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

11 የጨረታ ሰነዱ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00 ከፍለዉ ከክልል ትግራይ ጤና ቢሮ የግዥ ሣራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 42 በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ

12 ቢሮዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙለመ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ እንዲሁም 20% መጨምር አልያም መቀነስ ይችላል

13 ማንኛዉም ግልፅ ያልሆነ ጥያቄ ካላችሁ የጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን ከመድረሱ ከ5 ቀናት በፊት በፅሑፍ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

14 ዋጋዉ ፀንቶ የሚቆየዉ /bid validity period/ 60 ቀናት ይሆናል አይደረግም

15 በእያንዳንዱ ንብረት አሸናፊ ይለያል በድምር ወይም በጠቅላላ አሸናፊ አይደረግም ለበለጠ መረጀ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ስቁ 0344404715 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ