ማይጨው ስራሕቲ ፓርቲክል ቦርድ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር

1 እቃዎቹ ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 ብር በመክፍል ከፋይናንስ መምርያ መዉሰድ ይቻላል

2 የእቃዉ ጠቅላላ ዋጋ የሚገልፅ በሰም በታሸገ ፖስታ ከ 27/10/2008 ዓ/ም ለዛ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ

3 ጨረታ ሓምለ 1/2008 ዓም 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በተጠቀሰዉ እለት በ 9:00 ሰአት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪለቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

4 ተጫራቾች ከሸነፉበት ቀን ጀምሮ በ3 ቀናት ዉስጥ ክፋያ ፈፅመዉ ማንሳት አለባቸዉ ካለነሱ ያሸነፉበትን የጨረታዉን ጠቅላላ ዋጋ 10% እየተቀጡ ለ 5 ተከታታይ ቀናት ይጠብቃሉ ከ 5ኛ ቀን በኃላ ጨረታዉ ይሰረዛል

5 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን 5000 ብር በጥሬ ገንዘብ በመያዝ ይህ ገንዘብ በጨረታዉ ያላሸነፉ ተጫራቾች በዕለቱ ይመለሳል

6 ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 ተጫራቾች ንብረቱ በከፊል ይሁን በመምረጥ መግዛት አይችሉም

8 ማንኛዉም ተጫራች የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ሊኖረዉ ይገባል

ስልክ ቁጥር 0912691532 0914099997 0914733481

Â