ፋብሪካ መሰቦ ስሚንቶ

መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ሃ/የተ/የግ/ማ

ለምርት አገልገሎት Raw Pet coke imported አወዳድሮ ለመግዛት የወጣ ግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቅያ ቁጥር 45/2016

ክፍል አንድ

  1. መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ለምርት አገልግሎት የሚጠየቀው 45,000 ሜትሪክ ቶን Raw pet coke imported አቅራቢዎችን በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
  2. በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚሳተፉ ድርጅቶች Import & Export በዘርፉ የተሰማሩ መሆናቸው የሚገልፅ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸው፣ የሚገልፅ ማስረጃ ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዳቸው ጋር ኣያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  3. ተጫራቾች ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበርያ ዋስትና ብር 500,000 (አምስት መቶ ሺ ብር) በመሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ሃ/የተ/የግ/ማ ስም የተዘጋጀ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (cpo) ወይም ባንክ ጋራንቲ ከቴክኒካል ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  4. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱን ከላይ በተራ ቁጥር 2 ከተጠቀሱት ማስረጃዎች ጋር በማያያዝ የድርጅታቸውን ኣርማና ማህተም ያለው ደብዳቤ በመፃፍ ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች ከዚህ ግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቅያ ጋር ኣብሮ ከተገለፀው ዝርዝር መግለጫ መሰረት ያቀርቡትን Raw pet-coke imported በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ቀን ወይ ከዛ በፊት በራሳቸው ወጪ ለምርመራ ናሙና (ሳምፕል) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።(ናሙናው የሚቀርበው መቀሌ በሚገኘው ዋና ፋብሪካ ይሆናል)
  6. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረብያቸውና በተራ ቁጥር 2 እና 3 ላይ የተጠቀሱት ሰነዶችና በተራ ቁጥር 5 የተጠቀሰውን ናሙና (ሳምፕል) እስከ ሰኔ 15/10/2016 ከጠዋቱ 4፡00 ሰኣት ድረስ በታሸገ ኢንቨሎፕ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዳቸው መቀሌ በሚገኘው የፋብሪካው ዋና መስሪያ ቤት 3ኛ ፎቅ ቁጥር 15 ስለሚገኝ የግዥና አቅርቦት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  7. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው በእለቱ 15/10/2016 ከጠዋቱ 4፡15 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 4፡15 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  8. ፋብሪካው ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ሃ/የተ/የግ/ማ

ስልክ +251 34 241 0085/+251 34 440 5806

ሞባይል +251 912 502 596

ፋስክ+251 34 441 0863

E-mail: procurementmessebocement2020@gmail.com

መቐለ