በዓል መዚ ልማዓት እቶት ኢትዮጵያ

1 በጨረታዉ ለመሰተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች በወቅቱ የግብር ዘመኑን ያታደሰ የግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፊኬትና የሚያከራዩት ተሽካርሪዎች የባለበት በዉል ወቅት ለማመሳከርያነት ኦርጅናል ሰነዶች ማቅረብ የሚችል

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ብር 10,000.00 በጥረ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድን የማይመለስ 30 ብር በመክፈል ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ይሥራ ቀናት ዉስጥ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ

4 ተጫራቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ኛዉ ቀን ድረስ ሰነዶች ጋር በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ኣለበቸዉ ጨረታዉ በ16ኛዉ ቀን  ከ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገዕበት ይከፈታል

5 መ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 35 51 14 87 / 03 35 51 16 02