መከላከሊ ሀገር ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1ተጫራቾች ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑ ግብር የከፈላቹ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 የባስ ስሪት ዘመን ከ 2006 ከዛ በላይ ከ25 በላይ ሰዉ የመጫን ኣቅም ያለዉ

5 ተጫራቾች የሚያስገብቱን ዋጋ ከነ ቫቱ ከነ ቲኦቲ ማማላት ኣለባቹ

6 ተጫራቾች የመኪና ክራይ ፍቃድ ያላችሁ

7 ተጫራቾች ከ ቀን 13/01/2013ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ኣዲሹሑ በሚገኘዉ ፕሮጀክት ጊዚያዊ ቢሮ ማቅረብ ይችላሉ

8 ጨረታዉ 22/01/2012 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

9 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመዘረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 09 30 01 46 45 /09 20 60 76 64