ትካል ንግዲ ጉና

1 ንብረቶቹ በመቐለ ከተማ እና ትግራይ የተለያዩ ቦታዎች  ይገኛሉ ከተጠቀሱ ቦታዎች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት 24/12/2012ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሓሴ 26/12/2012ዓ/ም መመልከት ይችላሉ

2  ተጫራቾች ሰነድ ጨረታ በመግዛት  የመሸጫ ንብረት በሚገኝበት ቦታ እንዲሁም ጨረታ ሰነድ ላይ መመልከት ይችላሉ

3  ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በመቐለ ከተማ በጉና ትግራይ ዋና ቅርንጫፍ ቢሮ ኣክሱም ሆቴል ኣጠገብ ሰላም ህንፃ 4ተኛ ፎቅ በግቢዉ በሚገኘዉ ኣዳራሽ ከ 27/12/2012ዓ/ም እስከ 29/12/2012ዓ/ም ድረስ በግልፅ ይካሄዳል

4 ተጫራቾች በቅድሚያ ከመነሻዉ ዋጋ 20% በስፒኦ  ማስያዝ ይኖርባቸዋል

5 ተጫራቾች ተጫርተዉ ያሸነፉትን ንብረት ሙሉ ዋጋዉን በመክፈል በ 10 ተከታታይ ቀን ዉስጥ ማንሳት ኣለባቸዉ

6 ገዥዎች የስም መዘዋወርያ ሙሉ ወጭዉን መሸፈን ይገባዋል

7 ድርጅቱን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ  በከፊል ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 09 37 20 47 28 /09 14 74 14 42/ 09 38 88 16 48 /09 02 02  91 91