ሓይሊ ኣየር ኢትዮጵያ

ተ.ቁ

የተሽከርካሪዉ ዓይነት

ሰነዱ የሚሸጥበት ዋጋ

የጨታ ሰነድ የሚሸጥበት ቀን እና እለት

ጨረታዉ የሚዘጋበት እለት ቀን እና ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈበት እለት ቀን ሰዓት

ብር

1

ሚኒባስ ባለ 12 ወንበር

200

00

ከሰኞ ሰኔ 22ቀን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 27ቀን 2012ዓ/ም እስከ ከረፋዱ 5፡30 ድረስ

ሰኞ ሰኔ 29ቀን 2012ዓ/ም እስከ ጥዋቱ 2፡00

ሰኞ ሰኔ 29 ቀን 2012ዓ/ም ከጥዋቱ በ 2፡30

2

ባላ 45 ወንበር ኣዉቶብስ

250

00

ከሰኞ ሰኔ 22ቀን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 27ቀን 2012ዓ/ም እስከ ከረፋዱ 5፡30 ድረስ

ሰኞ ሰኔ 29ቀን 2012ዓ/ም እስከ ጥዋቱ 2፡00

ሰኞ ሰኔ 29 ቀን 2012ዓ/ም ከጥዋቱ በ 2፡30

3

ባለ 61 ኣዉቶብስ ወንበር

300

00

ከሰኞ ሰኔ 22ቀን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 27ቀን 2012ዓ/ም እስከ ከረፋዱ 5፡30 ድረስ

ሰኞ ሰኔ 29ቀን 2012ዓ/ም እስከ ጥዋቱ 2፡00

ሰኞ ሰኔ 29 ቀን 2012ዓ/ም ከጥዋቱ በ 2፡30

በመሆኑም ከላይ በሰንጠረዡ በተገለፀው መሰረት ከ ሰኞ ሰኔ 22ቀን 2012ዓ/ም ጀምሮ በሰሜን ኣየር ምድብ ዕቃ ግዥ ክፍል በመገኘት ሰነዱን በተባለው መሰረት መጫረት የምትችሉ ሲሆን መድቡ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በጨረታው የማይገደድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ 0342416491መደወል ይችላሉ፡፡