ኤጀንሲ ማኣድንን ኢነርጅን ክልል ትግራይ መተሓባበሪ ባዩ ጋዝ ዩኒት

ተ.ቁ

 ናይ ዓቕሓ ዓይነት

መለክዒ

በዝሒ

1

Iron Rod /mild steel bar/, / reforcemnet bar 8mm diameter (ቴንዲኖ በዓል 8 ሚሜ)

ቤርጋ

750

1 የ 2012ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅረቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የኣቅራቢነት የመጋቢት ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችል

3 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 30 ከፍለዉ የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ ይችላሉ

4 የጨረታ ማስከበርያ ብር 3000 በስፒኦ ማስያዝ የሚችሉ

5 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሞልተዉ በትግራይ ልማት ማህበር ህንፃ ቁጥር 215 ሊዚህ ተብሎ የተዘጋጀ ሳጡን ማስገባት ይቸላሉ

6 ጨረታዉ የሚወጣበት ቀን 05/10/2012ዓ/ም

7 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 19/10/2012ዓ/ም 08፡30 ሰዓት

9 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 19/10/2012ዓ/ም 09፡00 ሰዓት

10 ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀን ና ሰዓት ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም  ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል ባይገኙ ግን ጨረታዉ ከመከፈት ኣይተጋገልም

11 ጨረታ ያሸነፈ ኣቅራቢዎች ላሸነፉት ንብረት በራሳቸዉ ወጭ ወደ ፀህፈት ቤቱ ያቀርባሉ

12 ከኣቅራቢዎች የቫትና ዊዝ ሆልዲንግ ታክስ ተቀናሽ እንደሚሆን ማወቅ አለበት

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 20 88 / 03 44 40 92 01