ኤጀንሲ ማኣድንን ኢነርጅን ክልል ትግራይ መተሓባበሪ ባዩ ጋዝ ዩኒት

1 የ2012ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋቢ መሆን ኣለባቸዉ

3 የኣቅቢነት የሓምሌ ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

4 ተጫራቾች የማይመለስ 30 በመክፈል የጨረታ ዶክሜንት በኤጄነሲ ማእድንና ኢነርጂ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ ይችላሉ

5 የጨረታ ማስከበርያ ብር 3000 ማስያዝ የሚችሉ

7 ጨረታዉ የሚወጣበት ቀን 06/08/2012ዓ/ም

8 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 20/08/2012ዓ/ም በ 08፡30 ሰዓት ይሆናል

9 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 20/08/2012ዓ/ም 09፡00 ሰዓት ይሆናል

7 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ፕሮፎርማዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ ይትግራይ ልማት ማሕበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባርያ ዩኒት ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 03 44 40 20 88 ወይም 03 44 40 92 01 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል