ኤጀንሲ ማኣድንን ኢነርጅን ክልል ትግራይ መተሓባበሪ ባዩ ጋዝ ዩኒት

1 የ2012ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ተወዳዳሪዎች ቫት ተመዝጋቢ መሆን ኣለበቸዉ

3 የኣቅራቢነት የጥር ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በስም የታሸገ ኢንቮሎፕ ማስገባት አለባቸዉ

5 ተጫራቾች የማይመለስ 30 በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ

6 የጨረታ ማስከበርያ ብር 5000 ያስይዛሉ

7 ፕሮፎርማዉ የሚወጣበት ቀን 04/07/2012ዓ/ም

8 ፕሮፎርማ  የሚዘጋበት ቀን 18/07/2012ዓ/ም በ 08፡30 ሰዓት

9 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 18/05/2012ዓ/ም 09፡00 ሰዓት

10 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ፕሮፎርማዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ ይትግራይ ልማት ማሕበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባርያ ዩኒት ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 03 44 40 20 88 ወይም 03 44 40 92 01 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል