ሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ግብር የከፈሉና እና የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

2 ተጫራቾች የማይመለስ ብር /ሃምሳ ብር/ 100.00 በመክፈል ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም  4ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር በመምጣት  ከ 22/04/2012ዓ/ም መዉሰድ ይችላሉ ሆኖም ግን የመጫረቻ ሰነድን ኣዘጋጅተዉ ለ 07/05/2012ዓ/ም 8፡00 ድረስ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

3 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 07/05/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

4 ተጫራቾች ለRed Ash 8000.00 ሺ ብር፣ ለኣሸዋ፣ ጠጠርØ2 3000.00 ሺ ብር፣ለ ጥቁር ድንጋይ የፎርም ወርክ ጣውላ 6000.00 ሺ ብር፣የተለያዩ መጠን ያላቸው ቴንዲኖ ሚስማር soft wire 1.5 mm 2000፣ Mold oil 10000.00 ሺ ብር፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው ባህርዛፍ 5000.00 ሺ ብር፣ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ ማስያዝ አለበት፤ ሲሚንቶ 5000

5 አሸናፊዉ የሚሆኑ ተጫራቾች በራሱ ትራንስፖርት ኣገልግሎት ኣጓጉዞ ቃላሚኖ ት/ቤት ኣካባቢ በሚገኘው የኢትዮ ቴሌኮም ግቢ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

6 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344-413134 መደወል ይችላሉ፡፡