St. Frumentius Abba Selama Kesate Berhan Theological College

  1. ህጋዊ ንግድ ፈቃድ የ 2007 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. አቅራቢነት የተመዘገበ
  3. አሸናፊዉ ተወዳደሪ ንብረቶችን በራሱ ትራንስፖርት ያቀርባል
  4. በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 20.00  /ሃያ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
  5. ጨረታዉ ከ መሰከረም 04/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ መሰከረም 10/2007 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ይሆኖል
  6. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  7. ጨረታዉ የሚዘጋዉ መሰከረም 10 /2008 ዓ/ም  ከቀኑ 9:00( ዘጠኝ ሰዓት )  ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 9:30 ይሆናል::
  8. ለተጨማሪማብራሪያ   0344-41-99-76 ወይም  0914-01-05-92  ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::

              ማሳሰቢያ :         ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ