Afar Pastoral Agricultural Development Bureau

ስለዚህ በጨረታዉ ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተለፁትን ነጥቦች ማማላት ይኖርባችዎል

በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ

የንግድ ብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ያለዉ

ንግድ ፈቃድ ምዝገባ ሰርትፍኬት ያለዉ

የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ

ሲፒኦ

የጨረታ ሰነድ ግዝ የፈጸመ እና

የግብር ከፋየ መለያ ቁጥር ያለዉ ሰርትፍኬት ማቅረብ የሚችል

በጨረታዉ ለመሳተፍ የመትፍልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታዉ ሰነድ ከኣፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አርብቶ አደር ግብርና ልማት ቢሮ 100 ብር በመክፈል መዉሰድ ይችላሉ

ተጫራቾች በእያንዳንዱ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪል ፊርማና ማህተም ማኖር ይኖርባችዎል

ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለዉድድር የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 1% በ ሰፒኦ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባችዋል የጨረታ ተወዳዳሪዎች ቡድድሩ ከተሸነፉ ለዋስትና ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና እንዲሁም ናሙና የጨራ ዉጤት ታዉቆ ዉል ከተፈራረሙ በኃላ ወዲያዉኑ ማስከበሪያ ይመለሰላቸዋል

ጨረታዉ ከተከፈተ በኃላ ማንኛዉም ተጫራች የሚያወርቡት የዉድድር ጥያቄ መቤቱ አይቀበልም

ጨረታዉ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ(ጨረታዉ የወጣበት ቀን 11 -02 -2009) ለተከታታይ ለ 15 ቀናት የሚቆይ ሆኖ በ 15ኛዉ በስራ ቀን 4:00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋ ሆኖ በእለቱ 5:00 ሰዓት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአርብቶ አደር ግ/ል/ቢሮ አዳራሽ ዉስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

ቢሮዉ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ 0336660731 ወይም 0912466013 ይደዉሉ