Tigray Regional Auditor General Office

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት የቫት ሰርተፊኬት የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር እና ያለፈዉ ቫት ዲክለሬሽን የተደረገበት ማስረጃ ማቅረብ የምችሉ

2 ተጫራቾች የጨረታ መስከበርያ ቢድ ቦንድ በጨረታ ዶክመንቱ የተጠቀሰዉ የገንዘብ መጠን በ ሲፒኦ አሰርቶዉ ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ኣያይዞዉ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 ፅሕፈት ቤቱ በጨረታ ካቀረባቸዉ እቃዎች ብዛት 20% የመጨመር ወይ የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

4 ጨረታዉ ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ግዜ ከጥር 18/05/2012 እስከ 03/06/2012 ዓ/ም ነዉ

5 03/06/2012ዓ/ም 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት 4፡00 ይከፈታል

6 ፅሕፈት ቤት ጨረታዉ በከፊልም ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

0344 40 1099/03 44 40 11 00 /03 444 40 60 53