ጀማሪ ሒሳብ ሰራተኛ

ገ/ስላሴ ሀንፃ መሳርያ እና አስመጪ
መግለጫ

ድርጅታችን Â ገ/ስላሴ ሀንፃ መሳርያ እና አስመጪ ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ ክፍት ቦታ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ ላት

ተፈላጊ ችሎታ
  • ፒችትሪÂ አካዉንቲንግ እና መሰረታዊ ሰርትፍኬት ያለዉ /ላት
  • በሞያዉ ብቁ የሆነች
ስራ ልምድ

ቢያንስ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ ስራ የሰራ/ ች

How to apply

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 10 ቀናት

መስፈርቱን የምትማሉ ሁሉ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ህንፃ መሳርያ እና አስመጪ ሐሚዳ (ዓይደር) መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

ለበለጠ መረጃ 0930369282/ 0930001801 /0344418686

Share this Post:
መመለስ