የሰዉ ሃይል አስተዳደርና ዋና ክፈል ሃላፊ

አጋር የጥበቃ ኃ/የተ/የግ/ማ
መግለጫ

በድጋሜ የወጣ ክፍት ቦታ የስራ ማስታወቂያ

ድርጅታችን  አጋር  የጥበቃ  ሃላ/የተ/የግል ማህበር ባለዉ ክፍት የስራ ቦታ ከዚህ በታች የተጠቀሱ  የሚያሟሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ
no data
ተፈላጊ ችሎታ
no data
ስራ ልምድ
  • 6 አመት MA 4 የስራ ልምድ

                        

እድሜ 

ከ 27- 50

 

መነሻ ደመወዝ   

7000 ሁኖ እንደየስራ ልምዱ እስከ 15% መደራደር ይቻላል

 

How to apply

                 ተጨማሪ መብራርያ

  • ሙሉ ጤንነትና አካለዊ ብቃት ያለዉ
  • ከሚኖርበት የቀበሌ መስተዳደር ድጋፍና ከማንኛዉም ወንጀል ነፃ መሆኑ ማቅረብ የሚችል
  • በቂ ዋስ ተያዥ ማቅረብ የሚችል    

የመመዝገቢያ ቦታ    ቀዳማይ ወያነ ገበያ ማእከል ቢሮ ቁጥር 319 ብሎክ C 3ኛ ፎቅ መ/ ቅርንጨፍ አጋር ቢሮ

የመመዝገቢያ ቀን   ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት 10 የስራ ቀናት

     ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0914034482 /0348409247  ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

Share this Post:
መመለስ