Rural development Agricultural Extension Development and Rural livelihood / Development and Rural innovation and related fields

መቐለ ዩንቨርስቲ
መግለጫ

   ክፍት የስራ ማስታወቂያ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

የትምህርት ደረጃ

Required area field of Specialization   :  Rural development Agricultural Extension Development and Rural livelihood / Development and Rural innovation and related fields 

Education :   PhD

ተፈላጊ ችሎታ

Academic Rank : Assistance Professor and above

ስራ ልምድ

Experience :  -------------------------------

??:          ?????

How to apply

አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዪኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር D2-201 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን ::

Share this Post:
መመለስ