Climate Science Natural Ressource Management ,Environmental Science

መቐለ ዩንቨርስቲ
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ለአየር ንብረትና ህብረተሰብ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ላለው ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ 

የት/ት ደረጃ

  • Climate Science Natural Ressource Management ,Environmental Science and Related fields,

  • Climate Affaires; Economics Law and governance,Sociology Climate Change and related field

ደረጃ

  • አሲስታንት ፕሮፌሰርና አና ከዚያ በላይ

ተፈላጊ ችሎታ

  • በማስተማርና በምርምር የሰራ ይመረጣል

  • የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር ልምድ ያለው /ያላት/

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች ባለው E-mail Address abrha1972@yahoo.comወይም በሰው ሃብት ሰራ አመራር ዳይሪክተር ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-306 በአካል በመቅረብ ኦርጅናል ደኩመንት ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመላክ መመዝገብ ይቻላል ፡፡ 

N.B ለመጀመሪያ ዲግሪ እና የማስትሬት ዲግሪ አማካይ ውጤት ለወንድ 2.75 እና ከዚያ በላይ ሁኖ ለሴት አመልካቾች 2.5 እና ከዚህ በላይ ፡፡

Share this Post:
መመለስ