Natural Resource Economics Environmental Economics Agricultural Economics

መቐለ ዩንቨርስቲ
መግለጫ

                                  ክፍት የስራ ማስታወቂያ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

Required area field of Specialization :   Agricultural Economics / Natural Resource Economicscommunication     

Education :  MSc

Experience  :  

Remark  :    

BSc Natural Resource Economics Environmental Economics Agricultural Economics 

 

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

salary : በድርጅቱ ስኬል

ፆታ : አይለይም

አማክይ ዉጤት : ለወንድ 2.75   ለሴት 2.50 እና ከዛ በላይ

አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዪኒቨርስቲ ህፀተ - ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን ::

Share this Post:
መመለስ