ሰልጣኝ ማርኬቲንግ

መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ
መግለጫ

ክፍት የስራ ማስታወቂያ

በኩባንያችን መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ የስራ መደብ መመዘኛዎች የሚያሞሉ አወዳድሮ በ Trainee መልክ በኮንትራት ለመቅጠር ስለሚፈልግ መመዘኛዉን ይምታሞሉ ከ 16/09/2014 እስክ 18/09/2014 እኤአ በስራ ሰዓት በሰዉ ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን::

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ

  • በዲግሪ ማርኬቲንግ ማናጅመንት በመደበኛ ትምህርት ተምረዉ የተመረቁ

  • የ 2006 ዓም ተመራቂዎች

ስራ ልምድ

0

 

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

TEl  Mekelle  + 251 -34-4405803 , 4409271

P.OBox 916

Tel   Adiss 11-466 32 92 /93 /94

P.Box    9620

Email:  mbmp.e@ethionet.et

Share this Post:
መመለስ