ሳይት መሃንዲስ

አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንት
መግለጫ
አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሳይት መሃንዲስ- ብዛት፡ 4- የስራ ቦታ፡ በአዲስ አበባ ቅ/ቤት እና ፕሮጀክት ሳይት- ደመወዝ፡ በስምምነት• ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱትን የትምህርት ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ እና የስራ ልምድ የምታሟሉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ የምታመለክቱበትን የስራ መደብ የሚጠቅስ ማመልከቻ ደብዳቤ ጋር በማያያዝ ቦሌ አለም ሲኒማ በስተጀርባ 100 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮአችን እስከ ህዳር 15 ቀን 2011 ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በተጨማሪም በኢሜል አድራሻችን በኩል ሙሉ ማስረጃችሁን በማያያዝ በ alasabethiopia@gmail.com ለበለጠ መረጃ ስልክ፡ 0116 263016 መደወል ይቻላል፡፡
የትምህርት ደረጃ
ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በሲቪል ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ በባችለር ዲግሪ የተመረቀ እና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ሆኖ በተጨማሪ ቢያንስ 1 ዓመት በመንገድ ፕሮጀክት በተመሳሳይ የስራ መደብ የስራ ልምድ ያለው፡፡
ስራ ልምድ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በሲቪል ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ በባችለር ዲግሪ የተመረቀ እና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ሆኖ በተጨማሪ ቢያንስ 1 ዓመት በመንገድ ፕሮጀክት በተመሳሳይ የስራ መደብ የስራ ልምድ ያለው፡፡
1-3 ዓመት
How to apply
Share this Post:
መመለስ